ከእንግዲህ ቤተ ክርስቲያን ችግር ሲገጥማት ጠብቀን የምንሰበሰብባት ስፍራ አትሆንም !!! በጊዜውም ያለ ጊዜውም በደጇ እንፅና !!!ሊያጠፏት የሚፈልጉ ጠላቶች እንዳሏት ካወቅን የኛ ድርሻ ከደጇ ባለመጥፋትም ፣ በፀሎትም ፣ በአንድነትም ፣ በመናበብም ፣ ባለመዘናጋትም ፥ ተጠናክከረን ከአጥፊዎቿ ተሽሎ መገኘት ነው። Belay @And_Haymanot 150 views12:36