Get Mystery Box with random crypto!

አዲስ ዘመን ጋዜጣ |Addis Zemen Vacancy

የቴሌግራም ቻናል አርማ amhara_media_corporation — አዲስ ዘመን ጋዜጣ |Addis Zemen Vacancy
የቴሌግራም ቻናል አርማ amhara_media_corporation — አዲስ ዘመን ጋዜጣ |Addis Zemen Vacancy
የሰርጥ አድራሻ: @amhara_media_corporation
ምድቦች: ስፖርት
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 20.11K

Ratings & Reviews

3.00

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

1

3 stars

0

2 stars

1

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች

2022-07-19 07:56:19 መርጌታ ዩሀኒስ የባህል መድህኒት አስማት እና ጥበብ ይፈልጋሉ:
የምንሰጣቸው የጥበብ አገልግሎቶች ከዚህ በታች ተዘርዝረዋል
1 ለመፍትሔ ስራይ
2 ለህማም
3 ጋኔን ለያዘው ሰው
4 ቡዳ ለበላው
5 ለቁራኛ
6 የዛር ውላጅ ለተዋረሰው
7 ነገረ ሚስጥራት(ሚስጥር የሚነግር)
8 ነገረ ራዕይ(ራዕይ የሚያሳይ)
9 ለዓቃቤ ርዕስ
10 ለመክስት
11 ለቀለም(ለትምህርት)
12 ሰላቢ የማያስጠጋ
13 ለመፍትሔ ሀብት
14 ለመስተፋቅር
15 ለሁሉ ሠናይ
16 ለገብያ
17 ለአምፅኦ ብእሲት(ፍቅረኛ ላጣ ወይም ላጣች የሚሰራ)
18 ለመድፍነ ፀር
19 ሌባ የማያስነካ
20 ለበረከት
21 ለከብት መስተሐድር(ከብት እንደረይጠፋ)
22 አፍዝዝ አደንግዝ
23 ለጠላት (ጠላት እንዳይጎዳ የሚያደርግ)
24 ለግርማ ሞገስ
25 መርበቡተ ሰለሞን
26 ለዓይነ ጥላ
27 ምስሐበ ንዋይ ወምስሐበ ሰብእ
28 ለሁሉ መስተፋቅር
29 ጸሎተ ዕለታት
30 ለታሰረ ሰው እነዲፈታ የሚያደርግ
31 ለእጅ ስራ (እንዲቀናህ)
32 ለትዳር የሚሆን የኮከብ ቆጠራ
33 ለድምፅ
34 ለብልት
አገልግሎት(ምናልባት ያለ ኮከባቸው
የተጋቡ ካሉ
አስማምቶ የሚያኖር መድሀኒት

ከምሰጣቸው በትንሹ ይህን ይመስላል

ለጥያቄወ 0975755956 ይደውሉልን
https://t.me/+V6KyiTw9PeQJvOXi
2.0K views04:56
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-06 23:30:15 ሰበር ዜና

ዛሬ በሁሉም ሀይማኖቶች ዘንድ የተላለፈ አስደንጋጭ ዜና
ሀይማኖታቹን መርጣቹ ተመልከቱ
2.6K views20:30
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-18 11:29:46
ማነው የማያዘው?

የሚያስጎመጅ ቅናሽ ያደረግንባቸው ምግቦች:
◉ ስፔሻል በርገር - 89 ብር
◉ ቋንጣ ፍርፍር -59 ብር
◉ ቺዝ በርገር - 79 ብር
◉ ድርቆሽ - 49 ብር
◉ ቢፍ በርገር - 69 ብር

በbeU delivery ብቻ!

አሁኑኑ ይዘዙ!!!
: http://onelink.to/beudelivery16
: 9533
2.9K views08:29
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-13 17:45:06
የ100 ብር ቅናሽ!!

ለአዳዲስ ደንበኞቻችን በመጀመሪያው የቢዩ ትዕዛዛቸው ላይ የ100 ብር ቅናሽ አድርገናል። Promo code 'beu100'ን በመጠቀም ትዕዛዝዎን በbeU delivery መተግበሪያ ይዘዙ።

100 ብር ቅናሽ ለማግኘት ትህዛዙ ከ200 ብር በላይ መሆን ይጠበቅበታል!

አሁኑኑ ይዘዙ!!!
http://onelink.to/beudelivery16
ወይም ወደ 9533 ይደውሉ

ይከተሉን:
Facebook, Instagram, Twitter
1.1K views14:45
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-04-18 03:59:34
አቶ በረከት ስምዖን የረሃብ አድማ አደረጉ
.
የማስታወቂያ ሚኒስትርነትን ጨምሮ በተለያዩ ከፍተኛ የመንግሥት ኃላፊነቶች ላይ የቆዩት እና በአሁኑ ወቅት በእስር ላይ የሚገኙት አቶ በረከት ስምዖን የረሃብ አድማ መቱ።

ባለፉት ሶስት ዓመታት በአማራ ክልል መዲና ባህር ዳር በእስር ላይ የሚገኙት አቶ በረከት ስምዖን የረሃብ አድማ መምታታቸውን ለጉዳዩ ቅርበት ያላቸው ምንጮች ለቢቢሲ ተናግረዋል።

ትላንት ሚያዚያ 7/2014 ዓ.ም. የጀመረው ይህ የረሃብ አድማቸው መነሻው ለወራት ወደ አዲስ አበባ ለመዘዋወር ለማረሚያ ቤቱ ሲያቀርቡት የቆየው ጥያቄ ምላሽ ባለማግኘቱ እንደሆነም ምንጮቹ አስረድተዋል።

የአማራ ክልል የማረሚያ ቤቶች ኮሚሽን በበኩሉ አቶ በረከት የረሃብ አድማ ስለማድረጋቸው መረጃው የለኝም ብሏል።
via- bbc amharic
7.6K views00:59
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-04-17 23:49:38
የታላቁን የረመዳን ወር ምክንያት በማድረግ ታላቅ የጎዳና ላይ ኢፍጣር ዝግጅት በኮምቦልቻ ከተማ ተካሄደ።

ደሴ: ሚያዝያ 09/2014 ዓ.ም (አሚኮ) በኮምቦልቻ ከተማ "አብረን ጹመን አብረን እናፍጥራለን" በሚል መሪ ሐሳብ የተካሄደው የኢፍጣር ዝግጅት በደመቀ ሁኔታ ተካሄዷል። ሕዝበ ሙስሊሙ አንድነቱን አጠናክሮ የተቸገሩትን በማስፈጠር ታላቁን የረመዳንን ወር ያሰበበት ዝግጅት መኾኑም ተገልጿል።

የኮምቦልቻ ከተማ አሥተዳደር ከንቲባ መሐመድ አሚን የኢፍጣር ዝግጅቱ ለኮምቦልቻ ማኀበረሰብ በአዲስ መንፈስ መነሳሳትን የፈጠረ ነው ብለዋል።

በመርኃግብሩ ላይ የሀገር ሽማግሌዎችና የክርስትና ሃይማኖት ተከታዮች ዝግጁትን በማስተባበርና በመታደም አብሮነታቸውን አሳይተዋል።

ዘጋቢ:- ሀበሻ አንለይ

#ኢትዮጵያን እናልማ፣እንገንባ፣እንዘጋጅ
#ሀገርን በዘላቂነት እናልማ
#የፈረሰውን አብልጠን እንገንባ
#ለማንኛውም ፈተና እንዘጋጅ

ተጨማሪ መረጃዎችን ከአሚኮ የተለያዩ የመረጃ መረቦች ቀጣዮቹን ሊንኮች በመጫን ማግኘት ትችላላችሁ፡፡
ዩቱዩብ https://bit.ly/2RnNHCq
በዌብሳይት amharaweb.com
በቴሌግራም https://bit.ly/2wdQpiZ
ትዊተር https://bit.ly/336LQaS
ቲክቶክ https://bit.ly/32rKF5J

በአሸባሪውና ወራሪው የትግራይ ቡድን በሰቆጣ፣ ቆቦ፣ ወልድያ፣ ላልይበላ፣ ደሴ እና ከሚሴ አካባቢዎች የወደሙና የተዘረፉ የሚዲያ መሳሪያዎችን መልሶ በመገንባት ለሕዝብ አገልግሎት ለመስጠት አሚኮን ይደግፉ።
https://ameco.bankofabyssinia.com/
7.5K views20:49
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-11-14 16:45:15 የድል ዜና

ከለላ፣ፊንጨፍቱ፣
ዳባ፣ብሌኔ፣ቀርሰሌ፣ አቀስታ በጀግኖቻችን እጅ ገብተዋል!

ድሉ ይቀጥላል!
74.5K views13:45
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-08-28 07:44:15
139.7K views04:44
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-08-17 22:53:26
#Ethiopia

የአፍሪካ ዋንጫ የምድብ ድልድል ይፋ ሆነ። #ኢትዮጵያ ከካሜሮን፣ ከቡርኪና ፋሶ እና ከኬፕ ቨርዴ ጋር አንድ ምድብ ተደልድላለች።
@zena_tube11
143.4K views19:53
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-08-17 21:48:34
ዛሬ ከሰዓት በኋላ በአዲስ አበባ በጣለው በረዶ የቀላቀለ ከባድ ዝናብ ምክንያት በተለያዩ አካባቢዎች የጎርፍ አደጋ ተከስቶ በሰዉ ሕይወት እና ንብረት ላይ ጉዳት ደረሰ።

ይህን ያሳወቁት የአ/አ ምክትል ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ ናቸው።

ምክትል ከንቲባዋ በጎርፍ አደጋው በሰው ህይወት እና ንብረት ላይ ጉዳት መድረሱን በመግለፅ ከልብ አዝኛለሁ ብለዋል።

- በአስኮ፣
- በአደይአበባ፣
- በጀርመን አደባባይና በጎልፍ ክለብ አካባቢ በደረሰው ከፍተኛ የጎርፍ አደጋ እስከአሁን ድረስ መንገዶች ጭምር የተዘጋጉ ሲሆን የድንገተኛና የእሳት አደጋ ሰራተኞች በቦታዎቹ በመገኘት የከፋ ሰብዓዊ ጉዳት እንዳይደርስ ከፍተኛ ጥረት በማድረግ ላይ ናቸው ሲሉ አሳውቀዋል።

ከተማ አስተዳደሩ ተጎጂዎችንም ወደ ህክምና መስጫ በማጓጓዝ እና የመጀመሪያ ህክምና እርዳታ በማድረግ ላይ እንደሚገኝ ገልፀዋል።

የከተማ አስተዳደሩ ከክረምቱ ማየል ጋር ተያይዞ አስቀድሞ የመከላከል ስራዎችን እየሰራ የነበረ ቢሆንም የዛሬው አደጋ ተጨማሪ ስራዎችን መስራት እንደሚገባ ያመላከተ ነው ብለዋል።

ወ/ሮ አዳነች አሁን እንዳለው መረጃ በመጪዎቹ ቀናት ከፍተኛ መጠን ያለዉ የዝናብ ስርጭት ስለሚኖር ነዋሪዎች አስፈላጊውን ጥንቃቄ

@Amhara_Media_Corporation
126.8K viewsedited  18:48
ክፈት / አስተያየት ይስጡ