ህፃናትና እናቶች ሲሞቱ ትህነግ 'በተፈፀመው ጀኖሳይድ' እያለ ሪፖርት ያደርጋል። እውነታው ግን ሌላ | አማራ ሚዲያ ማዕከል Amhara media center
ህፃናትና እናቶች ሲሞቱ ትህነግ "በተፈፀመው ጀኖሳይድ" እያለ ሪፖርት ያደርጋል። እውነታው ግን ሌላ ነው። የእርዳታ ድርጅቶች ለህፃናት የላኩትን አልሚ ምግብ ትህነግ መጥጦ ጨርሶታል። አሁን ደግሞ ህሙማን እንዲያደርሱ የተመደቡትን አንቡላንሶች ቢራ እየሸጡባቸው ነው።