ኢንተርፖል በጋዜጠኛ ጎበዜ ሲሳይ አፈና ላይ እጁ እንደሌለበት አረጋገጠ። ኢንተር ፖል ከትሪፕል ኤ በቀረበለት ጥያቄ በሰጠው መልስ እንዳስታወቀው ጋዜጠኛ ጎበዜ በኢንተርፖል ዳታ ቋት ውስጥ እንደሌለ እና በአፈናው እንዳልተሳተፈ በደብዳቤ ገልጿል።
የብልፅግና መንግስት በውሸት አፈና መፈፀሙ ሳያንስ ኢትዮጵያ ውስጥ እያለ ያፈነውን ጋዜጠኛ ከሀገር ወጥቶ ነበር ብሎ ለህዝብ የገለፀበት ሂደት ፍፁም ውሸት አሳፋሪ እና ብልፅግናዊ መልክ ያለው ነው ተብሏል።