“ እኔ እኔ የታሠርኩት የሥርአቱ አገልጋይ ባለመሆኔ : የምሠራቸው ሥራዎችን ሁሉ እንደወንጀል እየተቆጠሩ ስለሆነ ነው። እዚህ ውሥጥ ያለነው 90 ፐርሠንት አማራዎች ነን ።በማንነታችን ኢ ሠብአዊ ድርጊትት እየተፈፅመብን ነው። እኔ በአማራነቴ እኮራለሁኝ ።ተፈጥሯዊም ነው“ ጋዜጠኛ ዓባይ ዘውዱ ዛሬ ፍርድ ቤት ቀርቦ የተናገረው። 2.7K views16:28