አርቲስት ዮርዳኖስ አለሜ ከበደ የሰሞኑ መንግስት መር አማራ ተኮር የ አፈና ዘመቻ ሰለባ ሆኗል። | አማራ ሚዲያ ማዕከል Amhara media center
አርቲስት ዮርዳኖስ አለሜ ከበደ የሰሞኑ መንግስት መር አማራ ተኮር የ አፈና ዘመቻ ሰለባ ሆኗል።
የአማራ ልዩ ኃይልን የማፍረስ እቅዱን ተከትሎ ድምፅ ይሆናሉ ለአማራ ይቆማሉ ተብለው መንግስት ላይ ስጋት ያሳደሩ አማራዊያን እየታሰሩ መሆኑን ይታወቃል።
አርቲስት ዮርዳኖስ አለሜ “ሁከት እና ብጥብጥ ” በሚል የህሊና እስር ላይ ይገኛል።
አማራ ከገጠመው የህልውና ፈተና ለመውጣት ትግል የሚያደርጉ የነቁ የአማራ ልሂቃን: ጋዜጠኞች እና ታዋቂ አማራዎችን በማፈን የሚቆም ትግል የለም።