የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ም/ቤት የ1444/2015 የሐጅ መስተንግዶ እንዲሳካ አማራ ባንክ ላደረገው አስተዋፅዖ በመላው የኢትዮጵያ ህዝበ ሙስሊም እና በጠቅላይ ም/ቤቱ ስም የምስጋና የምስክር ወረቀት ተበርክቶለታል፡፡ ም/ቤቱ ስላበረከተልን የምስክር ወረቀት ምስጋና እያቀረብን ከዚህ በኋላ የሚኖረንን ግንኙነት የበለጠ አጠናክረን የምንቀጥል መሆኑን በአክብሮት ለመግለጽ እንወዳለን፡፡ አማራ ባንክ ከባንክ ባሻገር! የአማራ ባንክ ትክክለኛ የማኅበራዊ ትስስር ገጾች Website: www.amharabank.com.et Facebook: www.Facebook.com/amharabanksc1 Telegram: https://t.me/Amhara_Banksc Instagram: https://instagram.com/amhara_bank Twitter: https://twitter.com/Amharabanksc LinkedIn: https://www.linkedin.com/company/amharabank/ YouTube: https://youtube.com/channel/UC73x9uuGYV0Uxw0EkpVZN8g #አማራባንክ #AmharaBank 14.7K viewsAbenezer Muluken, 09:05