ሰበር ዳጉ... በህወሓት እጅ የነበሩ ሚሳኢሎችን ጨምሮ ከባድ መሳሪያዎች በፕሪቶሪያ ስምምነት መሰረት መከላከያ ሰራዊት ተረክቦ ወደ አዲስአበባ እየተጫኑ ነው። 4.8K views14:50