Get Mystery Box with random crypto!

ሰበር!!! ኢትዮጵያን አፈርሳለሁ ያለችው እስስቷ ግብፅ እራሷ የመፍረስ አደጋ ተጋርጦባት ጭንቅ ው | Ahmed Habib Alzarkawi

ሰበር!!!

ኢትዮጵያን አፈርሳለሁ ያለችው እስስቷ ግብፅ እራሷ የመፍረስ አደጋ ተጋርጦባት ጭንቅ ውስጥ መግባቷ ተነገረ!!!!

ግብፅ እስከዛሬ ኢትዮጵያን ለማዳከም ለማዋከብ ያላደረገችው ነገር የለም ያልተጠቀመችው ቴክኖሎጂ የለም። የግብፅ መንግስት ሁሉኑም የልማት ስራ አቁሞ እንቅልፍ አጥታ ስታደርግ የኖረችው እንቅስቃሴ ሁሉ በመጨረሻም ውጤት አልባ ሆኖባታል። በዚህ ምክንያት የግብፅ ህዝብ በኢትዮጵያ ክብራችን አስነክታችኋል በአለም ዲፕሎማሲ መድረኮች አንገታችን አስደፍታችሁናል። ብሄራዊ ጥቅማችን ማስጠበቅ አልቻላችሁም የሚለው የግብፃውያን ውስጥ ለውስጥ የተብላላው ጥያቄ ዛሬ ገንፍሎ በመውጣት የአልሲሲን አገዛዝ አደጋ ውስጥ እንዲገባ አድርጎታል። የግብፅ መንግስት ህዝቡን ለመሸወድ የሚጠቀማቸውን ምክንያቶች አሟጦ ተጠቅሟል። አለም አቀፍ እውቅና ያላቸው የግብፅ አክቲቪስቶች ፖለቲከኞች አንድ ሆነው አልሲሲን አስወግደን የግብፅን ክብር የሚመልስ መንግስት እንመሰርታለን በማለት ተስማምተው እንቅስቃሴ መጀመሩ ከዚህ በፊት Ctv Egypt ዘግቦአል።

በሌላ በኩል ይሄ ተቃውሞ ለወደፊት መሰረቷ የተናጋ ግብፅን ይመሰርታል እንጂ ጠንካራ ግብፅ አይመሰርትም የሚሉ ሌለኞቹ የግብፅ ፖለቲከኞች ስጋታቸውን እየገለፁ ነው።

ግብፅ ከዚህ በኋላ ከኢትዮጵያ ጋር ልትደራደር የምትችለው በኤሌክትሪክ ሃይል አቅርቦት ብቻ ነው።

ኢትዮጵያ ታሸንፋለች