ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል:- • የሱብሂን ሰላት የተወ ሰዉ በፊቱ ላይ #ኑር አይኖረዉም • የዝሁርን ሰላት የተወ ሰዉ ሪዝቁ ላይ #በረካ አይኖረዉም • የአስርን ሰላት የተወ ሰዉ በሰዉነቱ ላይ #ቁዋ አይኖረዉም • የመግሪብን ሰላት የተወ ሰዉ በልጆቹ ላይ #ፍሬ አይኖረዉም • የኢሻን ሰላት የተወ ሰዉ በመኝታዉ ላይ #ረሀ ወይም #እርካታ አይኖረዉም"" ብለዋል:: ስለዚህ ይህን ኒዕማ ማጣት ፀፀቱ ከባድ ነዉና እንጠቀምበት። ያ አላህ ሰግደውም ከሚጠቀሙት አርገን። አላሁመ አሚን!! -------------------------------------- 39 views18:55