የሰርጥ አድራሻ:
ምድቦች:
ቴሌግራም
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች:
7.04K
የሰርጥ መግለጫ
ይህ የሁሉም የ ትምህርት ተቋማት የተለያዪ አመት ፈተናዎች እና ወርክ ሽቶች ያሉበት ቻናል ነው።
@alluexams
For promotion ✍️@alluexam_bot
ask any thing on @alluexam_bot
Ratings & Reviews
Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.
5 stars
0
4 stars
0
3 stars
1
2 stars
0
1 stars
2
የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች
2022-08-31 20:00:41
Phrasal verb becomes easy after watching the file
via :oda boarding school
Share our channel
@alluexams
@alluexams
436 viewsedited 17:00
2022-08-31 19:55:30
Bio grade 11 Practice questions
via :oda boarding school 70 questions
Share our channel
@alluexams
@alluexams
456 views16:55
2022-08-31 19:52:36
phy Practice questions
via :oda boarding school
Above 90 questions
Share our channel
@alluexams
446 viewsedited 16:52
2022-08-31 19:49:46
Chem. Practice questions
via :oda boarding school
Above 90 questions
Share our channel
@alluexams
410 viewsedited 16:49
2022-08-31 19:42:50
These Mathematics practice questions will prepare you for the model test and for esspce So you have to do all the questions!
100 questions
Credit oda boarding school lecturer Mr merga
413 viewsedited 16:42
2022-08-31 19:40:15
biology grade 9 and 10
60 questions
Try it now
403 viewsedited 16:40
2022-08-31 18:56:14
#ASTU
Date 01/09/2022
Urgent Notice To all First Year Students
This is to Notify all of you to check your Section again, because of some Modification have done after your registration. The Class Begins on September 01/2022.So avail yourself as per your Class schedule.
Class ነገ ይጀምራል e-student check አድርጉ section ተቀይረዋል
Join @alluexams
535 views15:56
2022-08-31 18:40:46
ከዛሬው የዋቻሞ ስብሰባ የተወሰዱ ምስሎች
ፈተናው የመራዘም እድል ያለው አይመስልም
በርትታችሁ አንብቡ
545 views15:40
2022-08-31 18:25:31
ለዋቻሞ ዩንቨርስቲ 1ኛ አመት ተማሪዎች በመሉ በቀን25/12/14 የወጣ ማስታወቂያ
586 views15:25
2022-08-31 18:13:59
#WachemoUniversity
የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ለመስጠት የሚያስችላቸውን ዝግጅት እንዲያደርጉ የትምህርት ሚኒስቴር ማሳሰቡ ይታወሳል፡፡
የ2014 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በሁለት ዙር ከመስከረም 30/2015 ዓ.ም ጀምሮ እንደሚሰጥ ይታወቃል።
ዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ በተቋሙ የሚሰጠውን ፈተና አስመልክቶ የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት ሀብታሙ አበበ (ዶ/ር) ከሁሉም ምክትል ፕሬዝዳንቶች እንዲሁም ከኮሌጅ እና የትምህርት ቤት ዲኖች ጋር ውይይት አድርገዋል።
በዩኒቨርሲቲው ዋና ግቢ፣ በዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ የዱራሜ ካምፓስ እና በንግስት እሌኒ መሀመድ መታሰቢያ ኮምፕሬንስቪ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ከ20 ሺህ በላይ ተማሪዎች ፈተናውን እንደሚወስዱ ተገልጿል።
ሁሉም የኮሌጅ እና የትምህርት ቤት ዲኖች የትምህርት ሚኒስቴር ባወጣው የፈተና አስፈፃሚዎች ምልመላ መነሻ መስፈርት መሰረት የፈታኝ መምህራን ምልመላ እንዲያደርጉ ፕሬዝዳንቱ አቅጣጫ አስቀምጠዋል።
ሚኒስቴሩ ከመስከረም 28 እስከ ጥቅምት 17/2015 ዓ.ም በሁሉም የዩኒቨርሲቲ ግቢ ውስጥ ምንም አይነት መደበኛ ተማሪ እንዳይገኝ ማለቱ ይታወሳል።
╔════════════╗
JOIN:
@alluexams
JOIN:
@alluexams
╚════════════╝
586 views15:13