ክሎፕ እንዳረጋገጡት ከሆነ ኮናቴ ቀለል ያለ ጉዳት ደርሶበታል እናም ለነገ ጨዋታ ይድረስ አይድረስ የታወቀ ነገር የለም ነገ የምናየው ይሆናል ብሏል ክሎፕ። እንዲዚህ ከተጫዋች ጋር እየተጋጨ ባይጎዳ ነበር የሚገርመኝ "SHARE" 38 views18:09