2022-08-20 14:19:09
ከ9ኛ ክፍል በተጨማሪ በመጪው መስከረም 30/2015 ዓ.ም የሚሰጠውን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ላይ ከሚቀመጡት ውስጥ ለመማር ፈቃደኛ የሆኑትን 561 ተማሪዎችን እያስተማርን እንገኛለን ያሉት ሃላፊዋ የ9ኛ ክፍል ተማሪዎች ውጤት እንዲሻሻል ትኩረት በመስጠት የክረምት ማጠናከሪያ ትምህርት እንዲሰጥ በቁርጠኝነት ወደ ተግባር የገቡ ዋናና ምክትል ርእሰ መምህራን፣ በጎ ፈቃደኛ መምህራን እንዲሁም ውጤታቸውን እንዲሻሻል ለመማር ዝግጁ የሆኑ ተማሪዎችን እናመሰግናለን ሲሉ መናገራቸዉን ከክፍለ ከተማዉ ኮሙኒኬሽን ያገኘነዉ መረጃ ያሳያል፡፡
ኢትዮጵያን እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ!
ሀገርን በዘላቂነት እናልማ!’
የፈረሰውን አብልጠን እንገንባ!
ለማንኛውም ፈተና እንዘጋጅ!
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!
You Tube:
Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau
Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc
Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication
Blog: - http://www.aacaebc.wordpress.com/
Website: - aaceb.gov.et
Email;- aacaebc@gmail.com
Instagram: - https://www.instagram.com/aacaeb/
ባልታጠበ እጅ አይንዎን አፍዎን እና አፍንጫዎን ባለመንካት በዙሪያዎ ላሉ ሰዎች አርአያ ይሁኑ!
4.7K viewsSamri, 11:19