ዛፍ እስከምን ድረስ ያድጋል ቢባል መልሱ ማደግ እስከሚችለው ድረስ ነው ፤ እንጂ እስከ ግማሽ ድረስ የሚባል ነገር የለም ። ስለዚህ አንተስ ኢትዮጵያ ውስጥም ሁን ዉጪ ሀገር ብቻ ያለህበት ቦታ ማደግ እስከምትችለው በአንተ ስራ መድረስ እስከሚቻለው ለማደግ ለምን አትጥርም ፤ ልክ ይሄን ውሳኔ የወሰንክ ሰዓት ድሮ የተዘጉብህ እድሎች ሲከፈቱልህ ታያለህ ። ይህ ሀሳብ ለሚያስፈልጋቸው ወዳጆቻችሁ ሁሉ ሼር አድርጉ ቤተሰቦች ᴊᴏɪɴ ᴜs @Ahadu_Goh @Ahadu_Goh 353 viewsedited 11:20