ነብያችን (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) እንዲህ ብለዋል፡- “ከዙልሂጃ አስር ቀናት የበለጠ መልካም ስራዎች በአላህ ዘንድ የተወደዱበት ቀናት የሉም። {አል-ቲርሚዚ ዘግበውታል} #Africa_tv1 #africaTv1 #አፍሪካ_ቲቪ1 ————————————————— አፍሪካ ቲቪ1 | የሕይወት ጎዳና ናይል ሳት ፍሪኩዌንሲ 11554 ሲምቦል ሬት 27500 ፖላራይዜሽን፡ ቨርቲካል ————————————————— 2.9K views10:21