ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦ “በአላሀ መንገድ ላይ ሆኖ የፆመ ያቺን የፆመበትን ቀን የሰባ አመት (ጉዞ) ርቀት ያህል ፊቱን ከእሳት ያርቅለታል። ” ቡኻሪ እና ሙስሊም ዘግበውታል #Africa_tv1 #africaTv1 #አፍሪካ_ቲቪ1 ————————————————— አፍሪካ ቲቪ1 | የሕይወት ጎዳና ናይል ሳት ፍሪኩዌንሲ 11554 ሲምቦል ሬት 27500 ፖላራይዜሽን፡ ቨርቲካል ————————————————— 834 views07:00