ቀን፡- 09/11/2014ዓ.ም ማስታወቂያ ለኤዲ.ኤም ት/ቤት ለሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ክፍል መምህራን በሙሉ የ2014 ዓ.ም የትምህርት ዘመን መዝጋያ ፕሮግራም (የወላጅ ባአል) ነገ እሁድ 10/11/2014 ዓ.ም እንደሚከበር ይታወቃል ስለሆነም ሁሉም መምህር እንግዳ እንዲቀበል፣ ኘሮግራሙን እንዲያስተባብር እና ስም ጠሪ መምህር ደግሞ የውጤት መግለጫ ስለምትሰጡ ጥዋት 1:30 ትምህር ቤት እንድትገኙ እናሳስባለን። አቶ ዘውዱ ከበደ የትምህርት ክፍሉ ር/መምህር 2.2K viewsedited 19:56