እስጢፋኖስ ፀጋና ሀይልን ተሞልቶ ድንቅን ሰራ በህዝቡ መሀል ተገኝቶ ፃፎች ቀርበው እንዲፈርዱበት ያዙት (እንደ መልአክ ፊቱ እያበራ አዩት)፪ አዝ.... እውነት በተናገረ ቃሉን በመሰከረ የሚቃወሙት በዙ ሊወግሩት ድንጋይ ያዙ አዝ.... ህገ ኦሪት አልሻረም ታሪክ አላዛነፈም በሀሰት ተመስክሮ ሊገደል ሄደ ታስሮ አዝ.... በ አይሁድ መጠላቱ ወደ ሞት መገፋቱ ይሄ ነበር አላማው የ ሰማይ ጌታን አየው አዝ... ቀዳሜ ሰማዕት ነው መከራ ያልበገረው የ ናዝሬቱ እየሱስ የ ሸለመው ሁለቱን ልብስ እስጢፋኖስ ፀጋና ሀይልን ተሞልቶ ድንቅን ሰራ በህዝቡ መሀል ተገኝቶ ፃፎች ቀርበው እንዲፈርዱበት ያዙት (እንደ መልአክ ፊቱ እያበራ አዩት)፪ 2.7K viewssuyematiss, 09:49