ላለፉት 4ወራት ስናሰለጥናቸዉ የነበሩ ከ120 በላይ የምህንድስና ባለሙያዎችን ሚያዝያ 15/2015 ዓ.ም የምናስመርቅ ሲሆን ይህም ዘርፉ ላይ ላሉ ትልልቅ የምህንድስና ካምፓኒዎች በትልቁ አጋዥ ይሆናሉ ብለን እናምናለን። ለጨረሳችሁ እንኳን ደስ አላችሁ እያልን :- አዲስ የትምህርት ፕሮግራም ሚያዝያ 2/2015 የሚጀምር ከላይ ተያይዟል። New Schedule Starting April 10/2023. +251995016195 / 0116686857 https://t.me/BeGetEngineering 332 views12:36