#ተያዘ (የፀጋ አጋች የነበረው ግለሰብ) ተፈላጊ ተጠርጣሪ ወንጀለኛ የኃላመብራት ወልደማሪያምን በቅርበት ሲከታተል የነበረው የሲዳማ ብሔራዊ ክልል የፀጥታ ግብረ ሀይል በዛሬው ዕለት በሁላ ወረዳ ሀገረ ሰላም ከተማ በቁጥጥር ስር አውሎታል። @abisiniya_times @abisiniya_times 447 viewsedited 15:44