የማዕከላዊቷን ኢትዮጵያ ትዕምርታዊ መልከዓ ምድር [ #ከቤተ_አምሐራ_እስከ_ወሎ] ንጥር ርዕሰ ነገር ላይ አተኩሮ፥ ኢትዮጵያዊነትን ያጸና ሐሳብ የያዘ መጽሐፍ በዶ/ር Misganaw Tadesse ተከትቦ ለገበያ ሊቀርብ ጥቂት ቀናት ይቀሩታል። @abisiniya_times 1.1K viewsedited 18:19