ተጠናቀቀ| አርባምንጭ ከተማ 0 - 1 ቅዱስ ጊዮርጊስ ከነዓን ማርክነህ √ ፈረሰኞቹ ማሸነፋቸውን ተከትሎ ለሰዓታት ተነጥቀው የነበሩትን መሪነት ተረክበዋል ። √ በሊጉ የመጨረሻ መርሐ ግብር የዋንጫው ባለቤት ለመወሰን ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ አዲስ አበባ ከተማ እንዲሁም ፋሲል ከነማ ከ ድሬዳዋ ከተማ የሚጫወቱ ይሆናል ። @abisiniya_times @abisiniya_times 5.4K viewsedited 14:58