"ክርስቶስ ተንስአ እሙታን ፣ በዐብይ ኃይል ወሥልጣን ፣ አሠሮ ለሰይጣን ፣ አግአዞ ለአዳም ፣ ሰላም ፣ እምይእዜሰ ፣ ኮነ ፣ ፍስሐ ወሰላም ።" "አሁን ግን ክርስቶስ ላንቀላፉት በኩራት ሆኖ ከሙታን ተነሥቶአል።" (1ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 15:20፤) እንኳን ለብርሃነ ትንሳኤው በሰላም አደረሰን! እንኳን ለክብር ባለቤት ለጌታችን ለአምላካችን ለመድኃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ ለብርሃነ ትንሣኤው በዓል በሰላም አደረሰን። "ሕያውን ከሙታን መካከል ስለ ምን ትፈልጋላችሁ? ተነሥቶአል እንጂ በዚህ የለም።" (የሉቃስ ወንጌል 24:5) " ፋሲካችን ክርስቶስ ታርዶአልና፤" (1ኛ ቆሮ 5:7) መልካም የትንሣኤ በዓል ከመላው ቤተሰባችሁ ጋር @abenet_tmhert @abenet_tmhert @abenet_tmhert 1.3K views12:35