Get Mystery Box with random crypto!

በቀድሞ ስማቸው አባ ኃይለኢየሱስ የተባሉ ግለሰብ በሕገ ወጥ መንገድ በተከናወነው 'ሢመተ ጳጳሳት' | የአብነት ትምህርት ቤት

በቀድሞ ስማቸው አባ ኃይለኢየሱስ የተባሉ ግለሰብ በሕገ ወጥ መንገድ በተከናወነው "ሢመተ ጳጳሳት" በመሳተፋቸው በመጸጸት ይቅርታ ጠየቁ !

መጋቢት 11 ቀን 2015 ዓ.ም (ተ.ሚ.ማ/አዲስ አበባ)

በቀድሞ ስማቸው አባ ኃይለኢየሱስ የተባሉ ግለሰብ በሕገ ወጥ መንገድ በተከናወነው "ሢመተ ጳጳሳት" በመሳተፋቸው በመጸጸት ይቅርታ ጠየቁ።

ግለሰቡ የይቅርታ ደብዳቤያቸውን ለቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊ ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ (ዶ/ር) አቅርበዋል።

ግለሰቡ የይቅርታ ደብዳቤያቸውን ያስገቡት ቅዱስ ሲኖዶስ በሕገወጥ መንገድ ለተሾሙ አካላት የሰጠውን ቀነ ገደብ ተጠቅመው መሆኑ ተገልጿል።

ለኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ልጆች
                •➢ ሼር // SHARE

  •✥• @abenet_tmhert •✥•
  •✥• @z_tewodros •✥•
✥ @abenet_tmhert •✥•            
  ✧━━━━━━━━━━━✧‌‌