የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ መጋቢት 6 የሞባይል ባንኪንግ ሲስተም ችግር ያጋጠመው ሲሆን የችግሩ መንስኤ በሞባይል አፕሊኬሽኑ update ምክንያት ነው ተብሏል። ከለሊት ጀምሮ እስካሁኗ ስአት ድረስ አገልግሎት መስጠት አቁሟል: ባንኩም ችግሩን ለመቅረፍ እየሰራው ነው በትግእስት ጠብቁኝ ብሏል:: 14.0K views08:14