የሰርጥ አድራሻ:
ምድቦች:
መዝናኛዎች
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች:
1.26K
የሰርጥ መግለጫ
We promote your products and services through a variety of digital channels, using the internet and mobile technology. @Johnet
Ratings & Reviews
Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.
5 stars
0
4 stars
0
3 stars
2
2 stars
1
1 stars
0
የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 2
2020-12-16 21:00:44
የአንድነት ፓርክ ከዋሻ ግንባታው ጋር ተያይዞ መደበኛ የጉብኝት አገልግሎቱን አያቋርጥም
https://www.fanabc.com/%E1%8B%A8%E1%8A%A0%E1%8A%95%E1%8B%B5%E1%8A%90%E1%89%B5-%E1%8D%93%E1%88%AD%E1%8A%AD-%E1%8A%A8%E1%8B%8B%E1%88%BB-%E1%8C%8D%E1%8A%95%E1%89%A3%E1%89%B3%E1%8B%8D-%E1%8C%8B%E1%88%AD-%E1%89%B0%E1%8B%AB/?utm_source=rss&utm_medium=rss&utm_campaign=%25e1%258b%25a8%25e1%258a%25a0%25e1%258a%2595%25e1%258b%25b5%25e1%258a%2590%25e1%2589%25b5-%25e1%258d%2593%25e1%2588%25ad%25e1%258a%25ad-%25e1%258a%25a8%25e1%258b%258b%25e1%2588%25bb-%25e1%258c%258d%25e1%258a%2595%25e1%2589%25a3%25e1%2589%25b3%25e1%258b%258d-%25e1%258c%258b%25e1%2588%25ad-%25e1%2589%25b0%25e1%258b%25ab
2.1K viewsAdiszena, 18:00
2020-12-16 20:59:38
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 7፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ በተደረገ 5 ሺህ 451 የላቦራቶሪ ናሙና ምርመራ 464 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። በአጠቃላይ እስካሁን በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 118 ሺህ 6 ደርሷል። በሌላ በኩል ባለፉት 24 ሰዓታት 1 ሺህ 662 ሰዎች ከቫይረሱ ያገገሙ ሲሆን በአጠቃላይ እስካሁን ድረስ 97 ሺህ 969 ሰዎች ከቫይረሱ […]
The post ባለፉት 24 ሰዓታት 464 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኘባቸው የ5 ሰዎች ህይወት አልፏል (https://www.fanabc.com/%E1%89%A3%E1%88%88%E1%8D%89%E1%89%B5-24-%E1%88%B0%E1%8B%93%E1%89%B3%E1%89%B5-464-%E1%88%B0%E1%8B%8E%E1%89%BD-%E1%8B%A8%E1%8A%AE%E1%88%AE%E1%8A%93-%E1%89%AB%E1%8B%AD%E1%88%A8%E1%88%B5-%E1%88%B2/) appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C (https://www.fanabc.com/).
1.8K viewsAdiszena, 17:59
2020-12-16 20:59:37
ባለፉት 24 ሰዓታት 464 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኘባቸው የ5 ሰዎች ህይወት አልፏል
https://www.fanabc.com/%E1%89%A3%E1%88%88%E1%8D%89%E1%89%B5-24-%E1%88%B0%E1%8B%93%E1%89%B3%E1%89%B5-464-%E1%88%B0%E1%8B%8E%E1%89%BD-%E1%8B%A8%E1%8A%AE%E1%88%AE%E1%8A%93-%E1%89%AB%E1%8B%AD%E1%88%A8%E1%88%B5-%E1%88%B2/?utm_source=rss&utm_medium=rss&utm_campaign=%25e1%2589%25a3%25e1%2588%2588%25e1%258d%2589%25e1%2589%25b5-24-%25e1%2588%25b0%25e1%258b%2593%25e1%2589%25b3%25e1%2589%25b5-464-%25e1%2588%25b0%25e1%258b%258e%25e1%2589%25bd-%25e1%258b%25a8%25e1%258a%25ae%25e1%2588%25ae%25e1%258a%2593-%25e1%2589%25ab%25e1%258b%25ad%25e1%2588%25a8%25e1%2588%25b5-%25e1%2588%25b2
1.6K viewsAdiszena, 17:59
2020-12-16 20:23:31
ትግራይ፡ የአውሮፓ ሕብረት ያዘገየውን የኢትዮጵያ የበጀት ድጋፍ የሚለቅበትን ሁኔታ አስቀመጠ
https://www.bbc.com/amharic/news-55314974
የአውሮፓ ሕብረት ለኢትዮጵያ ከሚያደርገው የበጀት ድጋፍ ውስጥ 90 ሚሊዮን ዮሮ የሚሰጠው ያስቀመጣቸው ሁኔታዎች ተግባራዊ ሲሆኑ ነው አለ። ሕብረቱ ለቢቢሲ እንዳስታወቀው የያዝነው የፈረንጆቹ ዓመት ከመገባደዱ በፊት ለኢትዮጵያ ሊሰጥ ይችል ከነበረው 90 ሚሊዮን ዩሮ የበጀት ድጎማ ገንዘብ ላልተወሰነ ጊዜ እንዲዘገይ ተወስኗል።
1.4K viewsAdiszena, 17:23
2020-12-16 20:04:16
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 7፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሴኔጋል የኢትዮጵያ አምባሳደር ኡስታዝ ሀሰን ታጁ ከጊኒ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማማዲ ቱሬ ጋር ተወያዩ። በዚህ ወቅትም በሁለት ሀገራት የሁለትዮሽ ግንኙነት ዙሪያ ምክክር አድርገዋል። እንዲሁም በስኬት ስለተጠናቀቀው ህግ የማስከበር ሂደትና አሁን እየተከናወኑ ስላሉ ተግባራትን በተመለከተ መወያየታቸውን አምባሳደሩ ገልፀዋል። ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡- የፋና ድረ […]
The post አምባሳደር ኡስታዝ ሀሰን ታጁ ከጊኒ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ (https://www.fanabc.com/%E1%8A%A0%E1%88%9D%E1%89%A3%E1%88%B3%E1%8B%B0%E1%88%AD-%E1%8A%A1%E1%88%B5%E1%89%B3%E1%8B%9D-%E1%88%80%E1%88%B0%E1%8A%95-%E1%89%B3%E1%8C%81-%E1%8A%A8%E1%8C%8A%E1%8A%92-%E1%8B%A8%E1%8B%8D%E1%8C%AD/) appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C (https://www.fanabc.com/).
1.2K viewsAdiszena, 17:04
2020-12-16 20:04:16
አምባሳደር ኡስታዝ ሀሰን ታጁ ከጊኒ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ
https://www.fanabc.com/%E1%8A%A0%E1%88%9D%E1%89%A3%E1%88%B3%E1%8B%B0%E1%88%AD-%E1%8A%A1%E1%88%B5%E1%89%B3%E1%8B%9D-%E1%88%80%E1%88%B0%E1%8A%95-%E1%89%B3%E1%8C%81-%E1%8A%A8%E1%8C%8A%E1%8A%92-%E1%8B%A8%E1%8B%8D%E1%8C%AD/?utm_source=rss&utm_medium=rss&utm_campaign=%25e1%258a%25a0%25e1%2588%259d%25e1%2589%25a3%25e1%2588%25b3%25e1%258b%25b0%25e1%2588%25ad-%25e1%258a%25a1%25e1%2588%25b5%25e1%2589%25b3%25e1%258b%259d-%25e1%2588%2580%25e1%2588%25b0%25e1%258a%2595-%25e1%2589%25b3%25e1%258c%2581-%25e1%258a%25a8%25e1%258c%258a%25e1%258a%2592-%25e1%258b%25a8%25e1%258b%258d%25e1%258c%25ad
1.1K viewsAdiszena, 17:04
2020-12-16 20:03:39
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 7፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ላሊበላ እና ሰመራ ተቋርጦ የነበረውን የበረራ አገልግሎት መጀመሩን አስታወቀ። አየር መንገዱ በቅርቡ መንግስት በትግራይ ክልል በወሰደው ህግን የማስከበር እርምጃ ምክንያት አቋርጧቸው የነበሩ በረራዎችን መጀመሩ የሚታወስ ነው። በዚህም ወደ ጎንደር ፣ ባህርዳር እና መቐለ የሚያደርጋቸውን በረራዎች በድጋሜ መጀመሩ የሚታወስ ነው። ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና […]
The post የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ላሊበላና እና ሰመራ ተቋርጦ የነበረውን የበረራ አገልግሎት ጀመረ (https://www.fanabc.com/%E1%8B%A8%E1%8A%A2%E1%89%B5%E1%8B%AE%E1%8C%B5%E1%8B%AB-%E1%8A%A0%E1%8B%A8%E1%88%AD-%E1%88%98%E1%8A%95%E1%8C%88%E1%8B%B5-%E1%8B%88%E1%8B%B0-%E1%88%8B%E1%88%8A%E1%89%A0%E1%88%8B%E1%8A%93-%E1%8A%A5/) appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C (https://www.fanabc.com/).
939 viewsAdiszena, 17:03
2020-12-16 20:03:39
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ላሊበላና እና ሰመራ ተቋርጦ የነበረውን የበረራ አገልግሎት ጀመረ
https://www.fanabc.com/%E1%8B%A8%E1%8A%A2%E1%89%B5%E1%8B%AE%E1%8C%B5%E1%8B%AB-%E1%8A%A0%E1%8B%A8%E1%88%AD-%E1%88%98%E1%8A%95%E1%8C%88%E1%8B%B5-%E1%8B%88%E1%8B%B0-%E1%88%8B%E1%88%8A%E1%89%A0%E1%88%8B%E1%8A%93-%E1%8A%A5/?utm_source=rss&utm_medium=rss&utm_campaign=%25e1%258b%25a8%25e1%258a%25a2%25e1%2589%25b5%25e1%258b%25ae%25e1%258c%25b5%25e1%258b%25ab-%25e1%258a%25a0%25e1%258b%25a8%25e1%2588%25ad-%25e1%2588%2598%25e1%258a%2595%25e1%258c%2588%25e1%258b%25b5-%25e1%258b%2588%25e1%258b%25b0-%25e1%2588%258b%25e1%2588%258a%25e1%2589%25a0%25e1%2588%258b%25e1%258a%2593-%25e1%258a%25a5
837 viewsAdiszena, 17:03